Telegram Group & Telegram Channel
ጌታ ምን ላድርግልህ ቢለኝ ልቤን አሳይልኝ ነበር የምለው ልቤ ውስጥ ብገልጠው ያመኛል ብዬ የሸሸግኩት እልፍ ደብዳቤ ነበረ

ጌታዬ ሌላ ምን ላድርግልህ ቢለኝ ተንበርክኬ እሷን ስለሰጠኸኝ አመሰግናለሁ ያልኩትን የምስጋና ፀሎት አሳይልኝ እለው ነበር

አሁንም ሌላ ምን ላድርግልህ ቢለኝ እሷ ያልነበረች ግዜ አረማመዴን እና ልቤ ውስጥ የተንከላወሰውን ሃሳብ አሳይልኝ እለው ነበር

      እሱ ግን ምን ላደርግልህ ብሎ አይጠይቀኝም ...እኔ አድርግልኝ ብዬ ልጠይቀው ሳሰፈስፍ ስጣደፍ

ልጃቸው ሊሞትባቸው አኑርልኝ የሚሉ ፀላይ፣ ልጄ ሳያድግ አትግደለኝ የሚል አባት ፀሎት ፣ ፍትህ የሚሹ ብዚ ነብሶች ፣ ርሃብ ጠፍሮ ይዟቸው አንድ ጉርሻ ብትቸረኝ የሚሉትን
እውነታቸውን በገነዘብ የተቀሙ እልፍ ደካሞችንአምላክን በተማፅኖ የሚኖሩትን  ሰዎች ወረፋ  አስቀድማቸዋለሁ 

የኔ ጥያቄ ቅንጦት ይሆን? እላለሁ

ምን አልባት ልባችን ላይ ያለው መሻት ቢመዘን እኩል ይሆን?  ይሆናል ማን ያውቃል ?
የኔ ጥያቄ ከሌላው ጋር ሲስተያይ ቅንጦት ይመስለኛል ብዬ አስብና መሻቴን ገታለሁ🙃

Miraዥ



tg-me.com/nibab_lehiwot/177
Create:
Last Update:

ጌታ ምን ላድርግልህ ቢለኝ ልቤን አሳይልኝ ነበር የምለው ልቤ ውስጥ ብገልጠው ያመኛል ብዬ የሸሸግኩት እልፍ ደብዳቤ ነበረ

ጌታዬ ሌላ ምን ላድርግልህ ቢለኝ ተንበርክኬ እሷን ስለሰጠኸኝ አመሰግናለሁ ያልኩትን የምስጋና ፀሎት አሳይልኝ እለው ነበር

አሁንም ሌላ ምን ላድርግልህ ቢለኝ እሷ ያልነበረች ግዜ አረማመዴን እና ልቤ ውስጥ የተንከላወሰውን ሃሳብ አሳይልኝ እለው ነበር

      እሱ ግን ምን ላደርግልህ ብሎ አይጠይቀኝም ...እኔ አድርግልኝ ብዬ ልጠይቀው ሳሰፈስፍ ስጣደፍ

ልጃቸው ሊሞትባቸው አኑርልኝ የሚሉ ፀላይ፣ ልጄ ሳያድግ አትግደለኝ የሚል አባት ፀሎት ፣ ፍትህ የሚሹ ብዚ ነብሶች ፣ ርሃብ ጠፍሮ ይዟቸው አንድ ጉርሻ ብትቸረኝ የሚሉትን
እውነታቸውን በገነዘብ የተቀሙ እልፍ ደካሞችንአምላክን በተማፅኖ የሚኖሩትን  ሰዎች ወረፋ  አስቀድማቸዋለሁ 

የኔ ጥያቄ ቅንጦት ይሆን? እላለሁ

ምን አልባት ልባችን ላይ ያለው መሻት ቢመዘን እኩል ይሆን?  ይሆናል ማን ያውቃል ?
የኔ ጥያቄ ከሌላው ጋር ሲስተያይ ቅንጦት ይመስለኛል ብዬ አስብና መሻቴን ገታለሁ🙃

Miraዥ

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/177

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The seemingly negative pandemic effects and resource/product shortages are encouraging and allowing organizations to innovate and change.The news of cash-rich organizations getting ready for the post-Covid growth economy is a sign of more than capital spending plans. Cash provides a cushion for risk-taking and a tool for growth.

The Singapore stock market has alternated between positive and negative finishes through the last five trading days since the end of the two-day winning streak in which it had added more than a dozen points or 0.4 percent. The Straits Times Index now sits just above the 3,060-point plateau and it's likely to see a narrow trading range on Monday.

ሕይወትን በገፅ from tr


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA